ትልቁ አምላካችንና ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ በዚህ ምድር ሲመላለስ የሁሉ ነገር ምንጩ አባቱ ነው። ሁሉን የተቀበለውና ለሁሉ ነገር መልስ የሰጠን ወደላይ እያየ ነው። እኛም ዛሬ ከአመጻ የተነሳ ፍቅር በቀዘቀዘበት፣ ርህራሄና መተማመን በጠፋበት በዚህ አለም ስንኖር፣ አይናችንን ልናነሳ የሚገባን ወደላይ ወደ ጌታ ነው። አንዱ የታማኝነት መገለጫ አይናችንን በርሱ ላይ ማድረግ ሲሆን፣ አይናችንን ከርሱ ላይ ማንሳት ደግሞ ዋጋ ያስከፍላል።
view more