ሐዋርያት አንድ ላይ በመሆን ይተናነጹ ነበር፣ ዛሬም በዘመናችን ቤተ ክርስቲያን እንድትናነጽ አንዳችን ለአንዳችን መጸለይ የወንድማችን ወይም የእህታችን ነገር ተስምቶን ልንሸካከም ይገባናል፣ እንዲሁም የእግዚኣብሔርን እውነት እየገለጽን በመካከላችን ያለ እውቀት ያሉትን በቃሉ እግዚአብሔርን ወደማወቅ እንዲደርሱ ማስተማር፣ እርስ በእርስ በመዋደድና በመከባበር አብረን የሰማዩን መንግስት እንደምንወርስ ሁልጊዜ ማሰብ ያስፈልገናል
view more