ኃጢያት ወደ ዓለም ሲመጣ ውርደት ይዞ ነው የመጣው፣ አዳምና ሕዋን ኃጢአትን በሰሩ ጊዜ ከእግዚአብሔር መንግሥት ጎሎዋል፣ውርደትን ለብሰዋል፣ መንፈሳዊ ውድቀት የሆነው በሰው ሕሊና፣ በሰው ልብ፣ በሰው አስተሳሰብ፣ በሰው አመለካከት ውስጥ ነው፥ ጌታ ኢየሱስ ስጋ ለብሶ ወደ ምድር የመጣው በኃጢያያት ምክያት ከአግዚአብሔር መንሥት የተለየውን የሰው ልጅ ወደ ክብሩ ለመመለስ ነው፤ ሁሉን አዲስ አደርጋለሁ ብሎ በቃሉ እንደ ተናገረ አምነው ለተከተሉት የሕይወት ተድሶ ለማድረግ ነው
view more