ክርስትና በጨለማ ላለው ሕዝብ የሚመሰከው በመኖር ነው፥ ጌታ በቃሉ ስያስተምር፤ መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ ብሎዋል፣ ጌታ ሐዋርያትን በአፍ ከመመስከራቸውና ከመስበካቸው በፍት ክርስትናን ነረው እንድያሳዩ ነው የፈለገው፥ ክርስትና ኖረን በሕይወታችን የሚታይ መሆን አለበት፣ የጌታም ክብር ጎልቶ የሚታየው ያኔ ነው
view more