ሰው እየሱስ ክርስቶስን እንድ ግል መድሀኒቱ እድርጎ ሲቀበል ከኩነኔና ከእር ግማን ነፃ ወጥቶአል። ነገር ግን በህይወት ጉዞ ውስጥ ደግሞ በጌታ ለማደግ የግዚአብሔር ፀጋ ያስፈልገውል።ምክንያቱም ከጌታ በፊት የነበሩንን የሀጥያት ልምምዶች የምንጥለው ፣ ባህርያችን የሚለወጠው ፣ ከእስራታችን የምንፈታው በፀጋው ነው። እንዲሁም በመከራና በአስጨናቂው አለም ውስጥ ስናልፍ የጌታ ሰላም እንጠበቃለን። በዚህ ክፍል ውስጥ ይህንን ብዝርዝር እንማራለን።
view more