የዛሬ ጥያቄዎች
1. ምሳሌ 30፡32 በዚህ ዘመን መጠየቅ ያለብን ምን በላን ሳይሆን በሰው ህይወት ውስጥ ምን ሠራን መሆን አለበት የሚለውን ሀሳብ አብራራልን።
2. በህይወታችን ውስጥ ማዕበል ጸጥ የማይለው እንዴት ነው?
3. እየሱስ ክርስቶስ ብቻ ካለን እለት እለት የሚያስፈልገንን ፀጋ ላንቀበል እንችላለን ወይ?
4. በተለያየ ነገር አድገን ጌታን ካልመሰልን እነዚህ ነገሮች በህይወታችን ምን ሊመስሉ ይችላሉ?
5. ያደገ ሰው ሰውን ያስተካልክላል ስለሚል አገልጋዮችን ሳናስቀይም እንዴት ነው ማስተካከል የምንችለው?
6. ቃሉን እንደ ቃል መውሰድ የምንችለው እንዴት ነው?
view more