የተስፋን ቃል የሰጠን የታመነ ነው፣ ተስፋን የተቀበልን አማኞች ቃሉን የህይወታችን መመሪያ በማድረግ በምናልፍበት ውጣ ውረድ ሁሉ በዚህ ታማኝ አምላክ መደገፍ ይገባናል፣ በተስፋችን ጸንተን አስከፍጻሜ እንዳንሄድ ከሚያደርጉን ነገሮች አንዱ ፍርሐት ሲሆን፣ እኛ ግን አይምሮአችን ወይም ሁኔታዎችን ሳይሆን ቃሉ የሚለንን በመስማት እና በመቀበል ተስፋ የሰጠን ጌታችን ደግሞ ተመልሶ እንደሚመጣና ወደ ራሱ አንደሚወስደን በማመን በትጋት እስከፍጻሜ መጽናት ይኖርብናል፣
view more