እግዚአብሔር ካልቀ ከተቆረጠ ምን እንሆናለን ካልንበት ነገር ውስጥ አዲስ ምዕርፍ አለው፤ በምናልፍበት ችግር ነው በምንለው ውስጥ እግዚአብሔር አለ እርሱ የሌለበት ችግር አልፈን አናውቅም፤ በሰው ልብ የሌለ በሰው ሃሳብ ውስጥ ያልታሰበ ነገር ግን ሁልጊዜ ባለቀ ነገራችን የሚያደርገውን የሚያውቅ የሰራዊት ጌታ ድንቅ ሠሪው በመካከላችን ከእኛ ጋር አለ፤ የእኛ ነገር ያለቀው እየሱስ ባለበት ነው። ዮሐንስ - 2:1-10
view more