ጌታን የምናገኘው በተውነው ልክ ነው፣ ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ አምላክ ሆኖ ሳለ ከእግዚአብሔር ጋራ መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቆጥረውም፣ እራሱን ዝቅ ባደረገ ክብሩን በተወው ልክ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፣ ሙሴም ካደገ በኃላ ባደገበት ቤት ያደገበት ነገር ሳይሆን የወረሰው የተወለደበት አላማ ነው፣ ዛሬም እኛ በሰማነው ልክ ሳይሆን ስለ ክርስቶስ በተውነው ልክ የእግዚአብሔር ክብር በኛ ይገለጣል ደግሞም በተውነው ልክ ብድራት ይከፈለናል
view more