ጾምን አወጅን ስንል በመጀመሪያ ከክፉ ሀሳባችንና መንገዳችን በእውነተኛ ንሰሃ መመለስ ፤ ከምግብና ከሚጠጣ ብቻ ሳይሆን ከሚያዝናኑ ነገሮች ጭምት ሆነን በሁለንተናችን በእግዚአብሔር ፊት ራሳችንን በማዋረድ ፤ የምንፈልገው አንተንና ከአንተ ብቻ ነው በማለት አለመቻላችንን አውቀን ፤ እውቅናን ለልኡል እግዚአብሔር በመስጠት ትችላለህ እያልን ከእርሱ ብቻ ለመስማት ራሳችንን በፊቱ ማዋረዳችን ነው
view more