የእግዜአብሔርን ጸጋ መቀበያ መጠን፣ እግዚአብሔርን መስማት መጠን ነው፤ እግዚአብሔር እኛን ባገኘበት መጠን እኛ ድግሞ እራሳችን በሰጠንበት መጠን ነው እግዚአብሔር የሚናገረው። በእግዚአብሔር ከታቀደልን ከዘላለም ሃሳብ ጋር የምንገናኘው እነሆኝ እኔ ምን እንዳደርግ ትወዳለህ ብለን እግዚአብሔር ሲናገረን እኛ በሰማነው በኩል ነው። ከእግዚአብሔር የሰማ ሰው የሄደበትን ደግሞ አይሄድም የኖረውን ደግሞ አይኖርም። ሙሴ እግዚአብሔር ከተናገረው በኃላ አንድ በትር ይዞ ሁለት ሚሊዮን ሕዝብ ሊያወጣ ተነሳ።
view more