እኛ የተጠራነው ከጨለማ ወደ ሚደነቅ ብርሀንን ሲሆን ለሌሎች እንድናበራና ሌሎች ለእግዚአብሔር ምስጋናን እንዲያቀርቡ ነው፣ የተጠራንበት ጥሪ የልጅነት ጥሪ ነው ደግሞም በሰውና በእግዚአብሔር መሀል ገብተን ለማስታረቅ ካህን ለመሆን ነው፣ እንግዲህ የተጠራነው እንደወደድን እንድንኖር ሳይሆን በብርሃን እንዳሉ በእግዚእብሔር እንደተወደዱ ልጆች ዕለት ዕለት እግዚአብሔርን ለመከተልና ለቃሉ ክብርን እየሰጠን ሳንፈራ ለክህነት ስራችን እንድንተጋ ነው፣
view more