ቤተ ክርስቲያን የተመሰረተችው በጌታ ላይ ነው ደግሞ ራስ የሆናትም ጌታ ነው፤ ቤተ ክርስቲያን ህያው በሆነው ክርስቶስ የተጠራች፣ የእርሱ የሆነች፣ የእኔ የሚላት፣ የሚመግባት፣ የሚንከባከባት፣ የሚያስውባት፣ የሚያሳድጋት፣ አካሉ ናት፤ እኛ ደግሞ በእርሱ ያምናምን ወደዚህ አካል ነው የገባነው፣ እንዲሁ ብዙዎች ስንሆን በክርስቶስ አንድ አካል ነን፣ አንዳችን የአንዳችን ጉዳይ ይሰማናል ስለዚህ በማንፈስ አንድነትና በፍቅር ይህን አካል ላማነጽ እንትጋ፤
view more