እግዚአብሔርን የሚፈራ ከሁሉ ይወጣል፣ እግዚአብሔር ታማኝና እንደቃሉ የሆን አምላክ ነው፣ በእርሱ የሚታመኑትንና በፍርሃት የሚያከብሩትን ያውቃል፣ እግዚአብሔርን በመፍራት የሚኖር ሰው ጠግቦ ይኖራል ከመልካም ነገር አይጎድልም፣ እግዚአብሔርን መፍራት አሁን ላለንበት ጊዜ ብቻ ሳይሆን ለትውልድ የሚሆን በረከትን ማከማቸት ነው፣ እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው የጊዜው መነጋገሪያ ሊሆን ይችላል መጎብኘቱ ግን የበዛ ነው፣
view more