ጌታን ስንከተል መከራ አለብን። በዚህም ደስ ልንስኝ ይገባል።ይህ መከራ በእኛ ብቻ የሚደርስ ሳይሆን በወንድሞች ሁሉ ላይ እንደሆነ ልንገነዘብ ይገባል። መጠንቀቅ ያለብን ክፉ አድርገን መከራ ብንቀበል ከጌታ ዘንድ ምንም ምስጋና እንደሌለን ነው።በምናልፍበት መከራ ውስጥ እግዜብሔር አይጥለንም።በተስፍ ይጠብቀናል፥ ከመከራውም ያወጣናል። ስለዚህ ጌታን ተስፍ እያደረግንና እያመንን በመከራ ውስጥ እንጽና ጌታንም እንጥብቅ፡፡
view more