አለም ስጋና ሰይጣን አንዱ የመዋጊያ መንገዳቸው እኛን ከቅንነታችን እንድንጎድል ማድረግ ነው፣ ቅንነት ሲጎድለን በሰማነው መቆም ያቅተናል፣ እግዚአብሔር ጻድቅና በስራው ፍጹም የማይሳሳት አምላክ ስለሆን ቅን ለመሆን በገባንም ባልገባንም ነገር ከእግዚአብሔር ጋር መስማማት ነው፣ አንድ አማኝ በቅንነት ለመኖር ሲወስን ብዙ የማይመቹና ተስፋ የሚያስቆርጡ ነገሮች ይኖራሉ ሆኖም ግን ለአማኞች የተመረጠልን መንገድ ይህ ነው፣
view more