ሰው ባልነቃበት እግዚአብሔር አያልፍም፣እግዚአብሔር ለጽድቅ የሚያነቃቃን ከአመፅ ነፃ ስንሆንና ከራሳችን ፈቃድ ወጥተን ለእግዚአብሔር ፈቃድ እራሳችንን ስናስገዛ ነው፣ እግዚአብሔርን መፈለግ አንዱ የመነቃቃት ምልክት ሲሆን ይህ በትጋት የፈለግነው ቃል በመንፈስ ቅዱስ ለጽድቅ ለቅድስናና እግዚአብሔርን በመፍራት እንድንነቃ ያደርገናል፣ ፍሬያማም የምንሆነው ለህይወት የነቃነውን ያህል ነው፣ በመንፈሳዊ ማንነት ስንመላለስ ስጋን እንንቀዋለን ሃጢያትንም እንጠየፈዋለን፣
view more