ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን፣ የእርሱ ልጆች ለመሆንና ለጽድቅ ለመኖር ከወሰንበት ቀን ጀምሮ እኛን ወደኋላ የሚስብ የሚያዘናጋና ከእግዚአብሔር ክብር እንድንጎል የሚተጋ መንግስት እንዳለ በማወቅ መንፈሳዊ ውጊያ ሁልጊዜ እንዳለ ልንረዳና የጦርነቱን አቅጣጫ ልናውቅ ይገባናል፣ ስለዚህም አንደ ትጉ ወታደር መዘናጋትን ከኛ አስወግደን ሁልጊዜ ቃሉን ታጥቀን ለጽድቅ ነቅተን እንኑር፣
view more