የዛሬ ጥያቄዎች
1. ያለግዜው የአለም ብርሃን መሆን ካልተቻለ እንዴት ነው የአለም ብርሃን መሆን የሚቻለው?
2. የእምነት ሰው ልንሆን እንችላለን ነገር ግን ከጌታ ሀሳን ልንጎድል እንዴት ነው የምንችለው?
3. አዳም ለሰራው ሀጢአት ምህረት አግኝቷል ነገር ግን ይሁዳ ምህረት ያላገኘው ለምንድን ነው?
4. በምድር ላይ እያለ የጌታ የሆነ ሰው አድጎ ይጨርሳል ወይ?
5. የምንሰማውን የእግዚአብሔር ቃል ለመያዝ ማድረግ ያለብን ምንድን ነው?
6. እድገት የማይቆም ከሆነ ባላደግንበት ስህተት አለ ማለት ነው? ስህተት ካለ እንዴት ነው ሚዛናዊ ህይወት ሊኖረን የሚችለው?
view more