ለአንድ አማኝ ትልቅ በረከት በጌታ መገኘት ውስጥ ራሱን ማግኘት ነው፣ እምነት በእግዚአብሐር መገኘት ውስጥ እንድንገኝ ያደርገናል፣ ለቃሉ ታማኝ ስንሆን አንደ ቃልህ ወይም እንደፈቃድህ ይሁን ብለን ስንፈቅድ ለጌታ እንመቻለን፣ የምንኖረው ለህይወት እንጂ ኑሮአችን በህይወታችን ላይ ተፅእኖ እንዲያደርግ መፍቀድ የለብንም፣ የምናስበውን ለእግዚአብሔር ክብር ስናስብና በርሱ መገኘት ውስጥ ስንሆን ኑሮ ላይመቸን ይችላል ህይወት ግን ይመቸናል፣
view more