ህይወትን የተቀበልነው በነጻ ቢሆንም ይህን ህይወት ለመጠበቅ ግን ዋጋ ያስከፍላል፣ በጥንቃቄ ያልተጠበቀ ህይወት አጥር እንደሌለው ቤት ነው፣ ህይወትን በጥንቃቄ ለመጠበቅ ዕለት ዕለት ስጋችንን እየጎሸምን አይናችንንና ጆሮእችንን ከክፉ በመጠበቅ መንገዳችንን በቃሉና በጸሎት ማንጻት ይኖርብናል፣ በተጨማሪ በአንድ አማኝ በረከት ሌላው አማኝ ሁሉ ስለሚባረክ ለራሳችን ህይወት መጠንቀቅ ማለት ለህብረትም መጠንቀቅ ነው::
view more