የእግዚአብሔርን ሞገስ በህይወት ለማየት የመጀመሪያው ነገር ለእግዚአብሔር መቀደስ ነው፣ ለጌታ ለመቀደስ ደግሞ ማንነትን ማወቅ አስፈላጊ ነው፣ በክርስቶስ እየሱስ ደም ተዋጅተን ለእርሱ የተለየንና በእርሱ ደግሞ የተቀደስን መሆናችንን በማሰብ ህሊናችንን ከሚያቆሽሽ ማናቸውም ርኩሰት እራሳችንን መጠበቅ ይኖርብናል ደግሞም የጠራን ቅዱስ እንደሆነ በኑሮአችን ሁሉ ተቀድሰን እንድንኖር ይጠበቅብናል፣
view more