ኢየሱስ ክርስቶስን በማመን ከሞተ ህይወት ትንሣኤን ያገኘ ደግሞም ዳግም የተወለደ ሰው በእርሱ ውስጥ የጌታ መንፈስ አለ:: ስለዚህ ሁልጊዜ ናፍቆቱና መሻቱ ጌታን ነው:: ህይወታችን ከክርስቶስ ጋር ተሰውሯልና ከምድር በሆነው ከአመፀኝነት ከክፋትና ከትዕቢት ጋር አንተባበርም:: የትንሤኤ ልጆች ነንና በመንፈስ ቅዱስ እገዛ ከሁሉ የላቀውንና የከበረውን በላይ ያለውን ጌታ እየናፈቅን በትጋት እንኑር::
view more