ይቅርታ ማለት የጎዱንን ሰዎች መልሶ ለመጉዳት የሚቻለውን መብት መተው መብትን አለመጠቀም ማለት ነው፣ ይቅር አለማለት ጸሎታችን እንዳይሰማ ያደርጋል በእግዚአብሔር ፍቅር እንዳንመላለስና መራራ ህይወት እንዲኖረን ከማድረጉም በላይ በጤናችን ላይ ቀውስን ያመጣል፣ ጌታ እኛን ይቅር ሲለንና ሲወደን እንዲቀበለን የሚያደርግ አንዳች በጎነት ተገኝቶበን አይደለም፣ ይህንን የተካፈልነውን የይቅርታ ህይወት ለሌሎች ማካፈል ይጠበቅብናል::
view more