የእውነተኛ ትንቢት ምንጩ እርሱ እግዚአብሔር ነው:: አገልጋዩም ይህንኑ በመንፈሱ ከእግዚአብሔር የሰማውን መልዕክት ከራሱ ስሜትና ፈቃድ ጋር ሳይቀላቅል ይናገራል:: ከእግዚአብሔር የሆነው ትንቢትም ሊፈፀም የግድ ነውና መልዕክቱ የመጣለትም እንዲሁ ከራሱ ወይንም ከሁኔታዎች ጋር ሳያስተያይ በእምነት ሊቀበል ደግሞም በጥንቃቄ ሊጠባበቀው ይገባል:: ይህን ሀሳብ በተመለከተ በዚህ መልዕክት በስፋት እንማራለን::
view more