ብዙ ነገር ከሰው መሰወር እንችላለን ከጌታ ግን ለንሰውር የምንችለው ምንም ነገር የለም፣ እንዳንድ ጊዜ የአስተሳሰብ ውድቀት በህይወታችን ሲኖር ወይም ጥላቻ ቂምና በቀል በውስጣችን ሲኖር ከእግዚአብሔር ልንሰወር እንሞክራለን፣ ግን እግዚአብሔር በነገራችን ላይ የሚገለጠው ነገራችንን ለእርሱ በገለጥንበት ነው፣ ከእግዚአብሔር የደበቅነው የመሰለን ነገር ገዳያችን ሲሆን ለእርሱ የገለጥነው ነገራችን ደግሞ ፈውሳችን ነው፣ በተገለጠ ነገር ላይ ጌታ በክብር የገለጣል፣
view more