አማኝ መንፈሳዊ ህይወቱ ጤነኛ ለመሆኑ መገለጫው ጌታን መጠማቱና መራቡ ነው:: ጌታን መራብና መጠማት ባለበት በዛ ተስፋ አለ:: መፅናናትም አለ:: አስቀድሞ በእርሱ የሚሆንልንን ሳይሆን እርሱን ራሱን ጌታን መጠማትና መራብ ለህይወት መታነፅና እድገት የሆንልናል:: ከእርሱም የሆነው በጎነትና በረከት ይጨመርልናል:: በዚህ መልዕክት ጌታን መፈለግና ከጌታ የሆነውን የመፈለግ ልዩነት እንማራለን::
view more