እግዚአብሔር በሐይሉ ችሎት የበረታና ለታላቅነቱ ወሰን የሌለው አምላክ ነው፣ አንዳንድ ጊዜ ግን በተለያየ መከራ ውስጥ ስናልፍ፣ ከዚህ እውነት ጎድለን፣ አይናችንን ከእግዚአብሔር ላይ አንስተን፣ እምነታችን ላልቶ እናገኘዋለን፣ አይናችንን ከእግዚአብሔር ላይ ማንሳትና በምናልፍበት ሁሉ እርሱን አላማመናችን፣ የእግዚአብሔርን ችሉት ያጠፋብናል፣ እርሱን ውስን ያደርገዋል፣ እግዚአብሔርን መወስን ደግሞ ሐጢያት ነው፣ እግዚአብሔር አይናችንን እንዲከፍትልንና የእግዚአብሔርን ትልቅነት ዘወትር እንድናስብ እንዲረዳን መጸለይ አለብን
view more