ዛሬ የፍላጎታችንን ትልቁን ስፍራ የያዘው ምን ይሆን? መጽሐፍ ቅዱሳችን ግን፣ በማንንኛውም ችግርና መከራ ወይም በተመቻቸ ሁኔት ውስጥ ብንሆን፣ ሁልጊዜ ይህንን ትልቁን ጌታ እንድንፈልግ ያስተምረናል፣ ስንፈልገው ደግሞ እርሱ ፈጥኖ የሚገኝና፣ ከማንኛውም የመከራ አይነት የሚታደገን አምላክ ነው። እግዚአብሔርን በመፈለግ ብዙ ከምናተርፍባቸው ዝርዝሮች ጥቂቶቹ፣ እንጸናለን፣ ሁሉን ወደ ማስተዋል እንደርሳለን፣ ሌሎችን የሚይስጨንቅ ምድራዊው ነገር አያስጨንቀንም፣ ደግሞም እግዚአብሔርን ስንፈልግም በህይወት እንኖራለን።
view more