ጌታ ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ ስለአለና ስጋ ደግሞ ደካማ በመሆኑ መትጋት የምንችለው በመንፈስ ቅዱስ ቁጥጥር ስር ስንሆን ብቻ መሆኑን ሊነግረን ነው፣ ሰይጣን በብርቱ የሚዋጋን መንፈስ ከሆነው አባታችን ጋር የጠበቀ ግኑኝነት እንዳይኖረን በማድረግ ነው ይህን መንፈሳዊ የሆነውን የጠላት አሰራር መዋጋትና ማሸነፍ የምንችለው በመንፈስ ስንሆን ነው፣ በመንፈስ መሆን የሚያስገኘውን ውጤት በዚህ ትምህርት በዝርዝር እናያለን፣
view more