የሰው ልብ እጅግ አስቸጋሪ ነው፣ ልባችን ለራሳችን እንኳን አይታዘዝልንም ምክኒያቱም የሰው ልብ ያለው በእግዚአብሔር እጅ ነው። የእግዚአብሔርን ቃል ለመስማት ፈቃደኞች ስንሆን ግን፣ እግዚአብሔር ልባችንን ይከፍትልናል፣ ንፁህ ልብን ይሰጠናል፣ እራሳችንን እንድናይና ነገራችንን እንድናስተካክል ይረዳናል ያንጊዜ ከእግዚአብሔር ስዎች ጋር ህብረት ማድረግ አንቸገርም፣ ለመንፈስ ቅዱስ ደግሞ የተመቸን እንሆናለን።
view more