በዚህ ትምህርት ውስጥ፣ ከሰይጣን መጠበቅ የምንችልባቸውን አስፈላጊ ዝርዝሮችን ስንማር፣ ከዝርዝሮቹ አንዱ እግዚአብሔርን መፍራት ነው። እግዚአብሔርን በመፍራት ስንኖር፣ የእግዚአብሔር መላእክቶች በዙሪያችን ይሆናሉ የሚያስፈራንና የሚያስደነግጠን ከእርሱ በቀር ምንም አይኖርም ክፉ ነገርም አያገኘንም። በተጨማሪም፣ እግዚአብሔርን ስንፈራ ከሐጢያት ለመራቅ ጉልበት እናገኛለን የአሸናፊነትንም ሕይወት እንለማመዳለን።
view more