አንዳንድ ጊዜ ተስፋ አድርገን በድፍረት የተናገርንበት፣ ነገራችንን ሁሉ የጣልንለትና የምናልፍበት ሁኔታ በጣም የተራራቀና ልብን ዝቅ የሚያደርግ፣ መነጋገሪያም አድርጎን ሊሆን ይችላል። ነገር ግን፣ እግዚአብሔር ተስፋ የሚይደርጉትን፣ ልባቸውንና አይናቸውን እርሱ ላይ ያደረጉትን አሳፍሮ አያውቅም። በምናልፍበት ሁሉ፣ እርሱን በመተማመን አንጠብቀው። በታገስንበትና እርሱን በጠበቅንበት መጥቶ ሀይላችንን ያድሳል፣ ቀና ያደርገናል፣ ለቅሶአችንን ወደ ደስታ ይለውጣል።
view more