በየዘመናቱ እግዚአብሔር ሀያላን የሚላቸውን ሰዎች በህዝቡ መካከል ያስነሳል:: የእርሱን ፈቃድ የሚፈፅሙ ሀሳቡም የሚከናወንባቸው:: ስለዚህ ሀያላን በመካከላችን እንዲበዙ ደግሞም ሀይላቸው እንዳይደክም የእግዚአብሔርንም ፈቃድ ከመፈፀም እንዳይዝሉ ልንፀልይ ያስፈልጋል::
በዚህም መልዕክት ሰለሀያላን መነሳት በፀሎት እንተጋ ዘንድ ሰለምን እንደሚዝሉ ደግሞም ስለምን እንደሚወደቁ በስፋት እንማራለን::
view more