በበደላችን ሙታን ሆነን ሳለን፣ እግዚአብሔር በክርስቶስ እየሱስ ሕይወትን ሰጠን፣ በጸጋም አዳነን፣ ከእርሱ ጋር አስነሣን በክርስቶስ ኢየሱስም በሰማያዊ ስፍራ ከእርሱ ጋር አስቀመጠን። ሆኖም ግን ይህንን ደህንነታችንን የማይወድ ሰይጣን፣ ሊያዘናጋን ሁልጊዜ ይተጋልና፣ ሃሳቡን ላለመሳት፣ ክፉ ስራዎቹን ልናውቅ ይገባናል። በዚህ ትምሕርት ውስጥ በሰፊው የነዚህን ክፉ መናፍስቶች ስራ ተዘርዝረው እናያለን።
view more