በምድር ሥህተት የሌለበት የከበረ ሕይወት፣ ሰው እግዚአብሔርን አስቀድሞ የሚኖረው ሕይወት ነው። የነገር ሁሉ መነሻና መድረሻ የሆነውን ትልቁን እግዚአብሔርን መውደዳችንን የምንገልጥበት መንገድ እርሱን በማስቀደም ሲሆን፣ ማስቀደማችንን ደግሞ የምናሳየው፣ የራሳችንን ፈቃድ በመተው፣ ከሐጢያት በመራቅ፣ ያለ ሁከት፣ በሰላምና በእርጋታ፣ ነገራችንን ሁሉ በርሱ ላይ ጥለን በእረፍት በመኖር ነው።
view more