በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ የእግዚአብሔር እጅ በተለያየ ጊዜ፣ በተለያዩ ቦታዎች ለብዙዎች ደርሳ ያደረችውን ድንቅ ነገሮች በዚህ ትምህርት ውስጥ እናያለን። እጁ ለሚፈሩት ትታወቃለችና፣ የአግዚአብሔር እጅ ወደ እኛ እንድትመጣ፣ አግዚአብሔርን መጠየቅና አሱን በመፍራት በፅድቅና ከበደል ነፃ የሆነ ኑሮን ልንኖር የተገባ ነው። በተጨማሪም፣ እግዚአብሔር አምላካችንን ከፍ ከፍ አያደረግን፣ ከምስጋና ጋር ለእግዚአብሔር ስራ መነሳሳት አለብን።
view more