ጌታ እየሱስ የድል አምላክና ለሁሉ መልስ ነው። ለጥያቂያችን ሁሉ መልስ የሚሆነው ግን የህይወታችንን ዋና ክፍል በሰንጥነው መጠን ነው። ዛሬ ጌታ ስጡኝ ሲለን ያልለቀቅንለት፣ በብዙ ነገር እያለፍን ጌታን ወደዳር ያስቀመጥንበት፣ ወደላይና ወደታች የምንልበት፣ ተሸክመን የምንደክምበት ነገር ምን ይሆን? ለከበደን ነገር ሁሉ መፍትሄ ለማግኘት፣ ጌታ እየሱስ የህይወታችን ሁለንተና እንዲሆን እንፍቀድለት።
view more