እግዚአብሔር ከእኛ ጋር አንዲሆን እየሔድንበት ካለው ከራሳችን ሀሳብ ደግሞም ከክፉ ስራችን መመለስ ያስልጋል:: እዲሁም ደግሞ በምናልፍበት በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ከተናገረን ከቃል ኪዳኑ የተነሳ እርሱ ከእኛ ጋር ይሆናል:: የተቀበልነው ተልዕኮም የወንጌል ስራ የእርሱን አብሮነት ይጠይቃልና ሰለወንጌል በምናልፍበት ፈተና ውስጥ ጌታ ከእኛ ጋር ይሆናል:: እግዚአብሔር እርሱ በቃሉ የታመነ አምላክ ነው::
view more