ቃሉን ሰምቶ መታዘዝ የሉቃስ ወንጌል 10: 1-11
መታዘዝ ቃሉን ከማድመጥ ይጀምራል። ጌታ እየሱስ በመጀመሪያ ደቀ መዛሙርቶቹ እንዲለማመዱ የፈለገውና ዛሬም አማኞች የሆንን ሁላችን ልናደርገው የሚገባን፣ ለሰማነው ለእግዚአብሔር ቃል መታዘዝን ነው። ለክርስቶስ ያለንን ፍቅር የምንገልፀው፣ ቃሉን በመስማትና በመታዘዝ ሲሆን፣ ይህ ለቃሉ በመታዘዝ መኖር ደግሞ ክርስቶስን ወደ መምሰል ያደርሰናል።
view more